የተከበሩ የዓለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተከበሩ የዓለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ ጥቅምት 12/1925 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ አንኮበር ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ገና በልጅነታቸው የሒሳብ እና የስዕል ችሎታ...

ጎል ኢትዮጵያ ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ።

ገንዳ ውኃ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጎል ኢትዮጵያ የተሠኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት በምዕራብ ጎንደር ዞን ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ ምክትል ኀላፊ ዮሴፍ ጉርባ ጎል ኢትዮጵያ ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል...

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በደቡብ ወሎ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች የአምቡላንስ እና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ...

ደሴ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ወሎ ዞን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በዞኑ ለሚገኙ በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወረዳዎች ዘመናዊ አምቡላንስ፣ የሕክምና ቁሳቁስ እና የመድኃኒት ድጋፍ አድርጓል፡፡ በኢትዩጵያ ቀይ...

“የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ እናሳካዋለን” ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 118ኛው የሠራዊት ቀን "የማትደፈር ሀገር፣ የማይበገር ሠራዊት" በሚል መሪ መልዕክት ተከብሯል። በበዓሉ መልዕክት ያስተላለፉት የጦር ኀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሠራዊቱ ለሀገር ሉዓላዊነት እና ነፃነት...

ለአርሶ አደሮች ሰፊ የውኃ አማራጭ በመፍጠር ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ ይገባል።

ደባርቅ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ የተፈጥሮ ሃብት እና ተፋሰስ ልማትን አስመልክቶ የንቅናቄ መድረክ በደባርቅ ከተማ አካሂዷል። የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤ ለአርሶ አደሮች...