እኛስ ያጣነውን ሰላም ለመመለስ ስንት ዓመታትን እናልቅስ?
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ በጉጉት ከሚጠበቁ አጽዋማት መካከል አንዷ ናት ጾመ ፍልሰታ፡፡
ፍልሰታን ከሕጻናት እስከ አዛውንት፣ ከመኳንንት እስከ ሊቃውንት በየዓመቱ ወርሐ ነሐሴ መጀመሪያ ቀን...
አሚኮ በማኅበራዊ ዘርፍ ውጤታማ ሥራ ሠርቷል፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የአማራ ብዙኀን መገናኛ ድርጅት የአሁኑ አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) በታኅሣሥ 7/19 87 ዓ.ም በበኩር ጋዜጣ አስተማሪ እና አዝናኝ የኾኑ መረጃዎችን ለኀብረተሰቡ በማድረስ ጀምሯል፡፡
በሂደትም በቴሌቪዥን፣ በመደበኛው ሬዲዮ፣ በኤፍ...
” ከራሳችን አልፎ አፍሪካን በባቡር ለማስተሳሰር በአዲስ ምዕራፍ በጋራ መሥራት ይጠበቅብናል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከምዕተ ዓመታት በፊት ለብዙ አፍሪካውያን የባቡር አገልግሎትን ያስተዋወቀው የኢትዮጵያ ምድር ባቡር በኋላም የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አገልግሎት ለረጅም ዓመታት...
በሰሜን አሜሪካ እና ካናዳ የሚደረገውን የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ ለማከናወን ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወቅታዊ የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ኮሚሽኑ የዲያስፖራውን ማኅበረሰብ በምክክሩ ለማሳተፍ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ገልጸዋል። በዚህም...
መድኃኒትን ያለ ሐኪም ትዕዛዝ መውሰድ ምን ሊያስከትል ይችላል ?
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን መድኃኒቶች በሽታን ለመፈወስ፣ ለማስታገስ፣ ለመከላከል፣ የሕመም ምልክቶችን ለመቀነስ፣ በሽታዎችን ለመመርመር የሚያገለግሉ ኬሚካሎች ወይም ውህዶች እንደኾኑ ይገልጻቸዋል።
በጤና አጠባበቅ ሥርዓት ውስጥ አስፈላጊ ከኾኑት ግብዓቶች ውስጥም...








