የኢትዮ- ሩሲያ መሪዎች የስልክ ውይይት።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በስልክ ተወያይተዋል።
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መረጃ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፖለቲካ፣...
“ሀገር እና ሕዝብ ቸገረኝ ባለ ጊዜ ቀድመው የሚገኙ የቁርጥ ቀን ልጆች በከተማዋ ውስጥ ዕጩ...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ፓርቲውን ወክለው በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ እጩዎች የትውውቅ መድረክ እያካሄደ ነው።
ምክትል...
የመንግሥት ሠራተኞች አንድነት እና ፍትሐዊነትን በማጠናከር ለሕዝብ ውጤታማ ተግባር መከወን አለባቸው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች "ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት በሰሜን ወሎ ዞን ከላሊበላ ከተማ አሥተዳደር እና ከላስታ ወረዳ የመንግሥት ሠራተኞች ጋር ተወያይተዋል።
መንግሥት ሰላምን...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በሌሎች የጋራ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ...
የክልሉ ቀዳሚ አጀንዳ ሰላም ነው።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር "ለሰላም ዘብ እንቆማለን የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርጓል።
የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት...








