የፍትሕ እና የዳኝነት ሥርዓቱን በማዘመን ውጤታማ ሥራዎች ተሠርተዋል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የፍትሕ እና የሕግ ኢንስቲትዩት የ18ኛ ዙር ዕጩ አቃቢያን ሕግ እና የዳኞች የቅድመ ሥራ ሥልጠና የማስጀመሪያ መርሐ ግብርን አካሂዷል። የአማራ ክልል የፍትሕ እና የሕግ ኢንሰቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ደሴ...

ዜጎች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የመምረጥ መብታቸውን ሊጠቀሙ ይገባል።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ መንግሥት በሕዝብ ዘንድ ያለው ቅቡልነት የሚረጋገጥበት ሁነኛ መሣሪያ ነው። አንድ ሀገረ መንግሥት በዜጎች ዘንድ ቅቡልነት እንዲኖረው ከሚያስችሉት መንገዶች አንዱ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን መከተሉ ነው። የዴሞክራሲ ልምምድ አንዱ መገለጫ ደግሞ...

የሰርኩላር ኢኮኖሚ ሞዴል ፋይዳ እና የኢትዮጵያ ተሞክሮ።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምርት ሂደት እና አጠቃቀም ላይ አዲስ እሳቤን ይዞ የመጣው የሰርኩላር ኢኮኖሚ ሞዴል ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እና የአካባቢያዊ ትሩፋት ዕድል ይዞ የመጣ ነው። የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህር ትዕግሥት ዘላለም...

ፉክክር እና ትብብርን በሚዛን በማየት ሀገርን በማስቀደም መንቀሳቀስ ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ፓርቲውን ወክለው በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ እጩዎች የትውውቅ መድረክ አካሂዷል። ምክትል ጠቅላይ...

ፉክክር እና ትብብርን በሚዛን በማየት ሀገርን በማስቀደም መንቀሳቀስ ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ፓርቲውን ወክለው በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ እጩዎች የትውውቅ መድረክ አካሂዷል። ምክትል ጠቅላይ...