መሠረተ ልማቶች እንዲገነቡ ሰላምን ማጽናት ተገቢ ነው።

ባሕርዳር፡መጋቢት 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ከላስታ ወረዳ እና ከላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ልዩ ልዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር "ለሰላም ዘብ እንቆማለን የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት ተወያይተዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም...

ኮሌራ እንዳይከሰት አስቀድሞ መከላከል ይገባል።

ባሕርዳር፡መጋቢት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና ከተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ጋር በመተባበር የኮሌራ ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያስችል የንቅንቄ መድረክ አካሂዷል። በአማራ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት...

የኢድ አልፈጥር በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ...

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢድ አልፈጥር በዓል በመላው የክልሉ አካባቢዎች ሃይማኖታዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍቅር እና በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ...

ጨረቃ ዛሬ ከታየች የኢድ አልፈጥር በዓል ነገ ካልታየች ደግሞ ከነገ ወዲያ ይኾናል።

  አዲስ አበባ: መጋቢት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢድ አል ፈጥር በዓል ጨረቃ መጋቢት 9/2018 ዓ.ም ከታየች ነገ ሐሙስ መጋቢት 10/2018ዓ.ም፤ ካልታየች ደግሞ መጋቢት 11/2018 ዓ.ም እንደሚውል የፌዴራል የጠቅላይ ሸሪአ ፍርድ ቤት ገልጿል። መተዛዘን እና በችግሮች ሁሉ...

የቁይ የመጀመረያ ደረጃ ሆስፒታል ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም 95 ነጥብ 5 በመቶ ደርሷል።

ባሕር ዳር: መጋቢት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት የጤና ፖሊሲን በማሻሻል ጤናማ ማኅበረሰብ ለመፍጠር አልም ከሚሠራቸው ተግባራት መካካል ጥራቱን የጠበቀ የጤና ተቋም መገንባት እና ተደራሽ ማድረግ ዋናው ነው። የአማራ ክልልም ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት የሚሰጡ የጤና...