መነሻቸውን ያረሱት በጎ አሳቢዎች።

ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የተማርኩት ሳይማር ያስተማረኝን ሕዝቤን ለማገልገል ነው" የሚለው ብሂል በባሕር ዳር ከተማ ጣና ሐይቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የቀድሞ ተማሪዎች ኅብረት አማካኝነት ወደ ተጨባጭ ተግባር ተቀይሯል። በ2010 ዓ.ም 12 ተማሪዎችን...

በቴክኖሎጂ ላይ እየተሰጡ ያሉ ሥልጠናዎች የወጣቶችን ሕይወት እየቀየሩ ነው።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቅርብ ሳይኾን በሩቁ ወጥኖ መሥራት ሀገርን ያሳድጋል፤ ለግለሰቦችም ለውጥ የራሱ ሚና አለው። አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ እንደ ሀገር የተጀመሩ ኢንሼቲቮች ምን ያክል ለውጥ እያመጡ እንደኾነ ጠይቋል። እንደ ሀገር ከተጀመሩ ኢኒሼቲቮች መካከል...

የሕግ ባለሙያዎች የወጡ ሕጎችን መከታተል እና ማሥፈጸም አለባቸው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በፍትሐብሔር የፍትሕ አሥተዳደር ዘርፍ ሕጎች ላይ ያደረገውን የዳሰሳ ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ገምግሟል። በግንባታ ውል አሥተዳደር፤ በግዥ ውል አሥተዳደር እና አጠቃላይ የሕግ አወጣጥ ላይ የወጡ...

በሰሜን ወሎ ዞን 502 የልማት ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር በርካታ ጉዳቶችን አድርሷል። ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አራጌ ይመር በዞኑ ያለው የጸጥታ ችግር ሰብዓዊ እና ቁሳዊ...

ኢትዮጵያ የሰላም ካባ መልበስ አለባት።

ባሕርዳር፡ መጋቢት 10/2018ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም በግል ሕይወት፣ በማኅበረሰብ እና በሀገር ግንባታ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለው ነው። ኾኖም ግን ባለፋት ጥቂት ዓመታት ይህ ከፍተኛ ስፍራ ያለው ሰላም በልዩ ልዩ ምክንያቶች ችግሮች ገጥመውታል። አሚኮ ዲጅታል ሚዲያም እንደ...