ከ193 ሚሊየን ብር በላይ ብድር ለደንበኞች ማበደሩን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት አስታወቀ።

ደብረ ማርቆስ: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንትን ''የእርስዎ እርካታ የባንካችን ስኬት ''በሚል መሪ መልዕክት እያከበረ ይገኛል። ባንኩ የደንበኞችን ፍላጎት ለማርካት በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ አሠራሮችን ለማሻሻል እየሠራ እንደሚገኝ ነው የተገለጸው። የኢትዮጵያ ንግድ...

“በክልሉ እና በፌዴራል መንግሥት የተያዙ ፕሮጀክቶች በልዩ ተነሳሽነት እየተፈጸሙ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​የአማራ ክልል ከተማ ልማት ዘርፍ የስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር) ተቋማቱ ባለፉት ስድስት ወራት...

ጥንታዊ እና ታሪካዊ የኾነችውን ደብረ ማርያም ገዳም ተጨማሪ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓመታዊው የአስተርዕዮ ማርያም በዓል በጥንታዊታ ደብረ ማርያም ገዳም ተከብሯል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በ''ጥርን በባሕር ዳር'' መርሐ ግብር አካል የኾነው የአስተርዕዮ ማርያምን በዓል በጣና ሐይቅ ደብረ ማርያም ገዳም አክብሯል። በበዓሉ...

“ከችግር ለመውጣት ሁሉም አካላት ዕውቀታቸውን፣ ጉልበታቸውን እና ጊዜያቸውን አቀናጅተው መሥራት አለባቸው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ​የማኅበራዊ ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸሙን ገምግሟል። በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) ተቋማቱ ከክልሉ የልማት ፍኖተ ካርታ ጋር...

ኢትዮ ቴሌኮም በስድስት ወሩ 85 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን ገምግሟል። ባለፉት ስድስት ወራት ተቋሙ 85 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን የኢትዮ ቴሌኮም ሥራ አሥፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገልጸዋል። 35 ነጥብ 6...