“የጀነት ሴት” የተባሉት ኡም አይመን በዒድ በዓል ሲታወሱ።

  ባሕርዳር፡ መጋቢት 11/2018ዓ.ም (አሚኮ) የዒድ አል ፈጥር በዓል የጾም መጠናቀቂያ እና የምሥጋና በዓል ነው። በዚህ ልዩ ወቅት አንዲት እናትን ልናስታውስ ወደድን። ኡም አይመን ይባላሉ። የኡም አይመን የመጀመሪያ ሙሉ ስማቸውም በረካ ቢንት ሳዕላባ አል ሀበሺ...

“ከታመኑት የታመነች፤ የእውነት ምድር የተባለች”

  ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እርሷ በቃል ኪዳን የተጠበቀች፤ በበረከት የኖረች፤ በደጋጎች የተወደደች፤ በጀግኖች የታጠረች፤ በብልሆች የተመላች፤ ፍትሕ የሚያውቁትን የወለደች፤ ፍትሕ የሚያውቁትንም ስታነግሥ የኖረች፤ በፍቅር እና በጥበብ የሾመች፣ በነጻነት እና በአንድነት የኖረች ናት። እርሷ...

የሰላም ምድር የተባለች ሀገር ስለ ምን የሰላም ምድርነቷ ይቅር ?

  ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስለ ሰላም ብዙ ተብሏል፤ ዳሩ ግን ሰላም የቃል ሳይኾን የመኾን ፍሬ ነው፡፡ ሰላም አፋዊ ሳይኾን ልባዊ ነው፡፡ ሰላም ምስጢራዊ ሳይኾን ይልቁንም ገሃዳዊ ነው፡፡ ሼህ አሕመድ አወል ሀሰን የኮምቦልቻ ከተማ...

“የማፈጥርበት” የምትል የተማጽኖ ድምጽ የወለደችው በጎነት።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 11/2018ዓ.ም (አሚኮ) ዒድ አል ፈጥር ከታላቁ የረመዳን ጾም ወር በኋላ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በድምቀት የሚያከብሩት ታላቅ መንፈሳዊ በዓል ነው። በዚህ በዓል ደግሞ የሴቶች ሚና ከፍ ያለ ነው። በረመዳን ጾም መጀመሪያ ቀናት የሚጀምረው...

“የጽናት ተምሳሌቱ ቢላል አል ሐበሺ”

  ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ በአደባባይ የሚከወኑ ሁለት ትላልቅ በዓላት አሉ። አንደኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነው። ዒድ ማለት ተደጋጋሚ የሚመጣ፤ በየዓመቱ የሚተካካ የሚል ትርጉም አለው። በዓሉ የረመዳን ወር መጠናቀቅን...