“እየተካሄዱ ያሉ ሥልጠናዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት እና የአመራሩን አቅም ለመገንባት እድል ይሰጣሉ” የደብረ ብርሃን...
ደብረ ብርሃን: ታኅሳሥ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ለአባላቱ ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። የከተማ አሥተዳደሩ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሰለሞን ጌታቸው ዛሬ የተጀመረው ሥልጠና በሀገር አቀፍ...
በተፋሰስ ልማት 16 ሺህ ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረጉን የጋዝጊብላ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
ሰቆጣ: ታኅሳስ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጋዝጊብላ ወረዳ 21 ቀበሌዎች ያሏት ሲኾን 72 የደን ተፋሰሶች በወረዳው ውስጥ ይገኛሉ።
ወጣት ሻንበል ገላው የአስ ከተማ 01 ቀበሌ ነዋሪ ነው። በ01 ቀበሌ ባለው ተፋሰስ ከሌሎች 40 ወጣቶች ጋር በመደራጀት...
”ልማታችን እንዳይስተጓጎል ችግሮችን በጠረጴዛ ዙሪያ እንፍታ” የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ሕዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኀላፊ ተፈሪ ታረቀኝ ገልጸዋል።
የክልሉ ኢንዱስትሪዎች ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ለ28 ሺህ...
በጥጥ ምርት ላይ እየታየ ያለው የገብያ ትስስር ችግር እንዲቀረፍላቸው የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን...
ሁመራ: ታኅሳስ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በ2015/16 የምርት ዘመን ከ550 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች የለማ ሲኾን ከዚህም ከ11 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
በዞኑ በቃብትያ ሁመራ ወረዳ በበዓከር...
“ጠንካራ እና የታፈረች ሀገር ለመፍጠር በዕውቀት የበለጸገ ዜጋ ያስፈልጋል” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ያስፈተኗቸውን ሁሉንም ተማሪዎች ላሳለፉ ትምህርት ቤቶች የዕውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር አካሂዷል።...