56ኛው የአፍሪካ የፋይናንስ፣ የፕላን እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሮች ጉባኤ በዝምባዌ ይካሄዳል።
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ አዲሱን በቅርቡ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊ ኾነው የተሾሙትን ክላቨር ጋቴቴን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
የገንዘብ ሚኒስትሩ እና የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊው ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ...
“የአዊ ሕዝብ በአብሮነትና በታታሪነት የሚታወቅ ነው” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሕዝብ ወኪሎች አሁን ላይ በየአካባቢያቸው ያለውን አንፃራዊ ሰላም ማስቀጠል በሚያስችል ኹኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ምክክር አድርገዋል።
መድረኩን የመሩት በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የአሥተዳደር...
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የበጋ መስኖ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በወፍላ ወረዳ ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ወፍላ ወረዳ አዲጎሎ ቀበሌ የበጋ መስኖ ልማት በይፋ ተጀምሯል።
የበጋ መስኖ ልማቱን በይፋ ያስጀመሩት የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ ኀላፊ አዲሱ ወልዴ እንደገለጹት...
በሀገራዊ ምክክሩ አካል ጉዳተኞች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ እየተሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ እንዲሆን አካል ጉዳተኞች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ለማስቻል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን ገልጿል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካና የሀሳብ...
“በየዓመቱ ከ130 ሺህ ኩንታል በላይ ቡና እናመርታለን፤ ወደ ውጪም መላክ ጀምረናል” የአማራ ክልል ግብርና...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል 450 ሺህ አርሶ አደሮች እና ሦስት ባለሃብቶች በቡና ልማት ላይ ተሰማርተዋል። 21 የቡና መሰረታዊ ማኅበራት እና አንድ ዩኒየን ደግሞ የቡና ግብይቱን እያካሄዱ ነው።
በአማራ ክልል...