የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያገለግል የቆጣሪ ውል እድሳት መጀመሩን ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያገለግል የቆጣሪ ውል እድሳት ማድረግ ጀምሯል።
ከኅዳር 1 እስከ ታኅሣሥ 16/2016 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ 100 ሺህ ደንበኞች ውላቸውን ማደሳቸውንም አገልግሎቱ አስታውቋል፡፡ ተቋሙ የሚሰጠውን...
ስፖርቱን የማይወክሉ ደጋፊዎች በስታዲየም ውስጥ የሚፈጥሩትን ሁከት በጋራ መከላከል ይገባል ተባለ።
ባሕርዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከሊግ ካንፓኒ፣ ከከተማው የስፖርት ክለብ ደጋፊዎች፣ ከብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች እና ከመላው የስፖርት ቤተሰቦች ጋር በስፖርታዊ ጨዋነት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
የአዲስ...
“የፍትሕ ተቋማትን አገልግሎት አሰጣት የሚያሳልጥ ሀገራዊ ማሻሻያ ተደርጓል” የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ
ደብረ ብርሃን: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራዊ የፍትሕ ማሻሻያውን መነሻ በማድረግም የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ፣ ፖሊስ ኮሚሽን እና የክልሉ ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን በክልሉ ለሦስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ የአገልግሎት ማሻሻያ ሰነድ አዘጋጅተዋል።
የአማራ...
ከ791 ሺህ በላይ እንሰሳት አፋጣኝ የእንሰሳት መኖ እንደሚያስፈልጋቸው የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር አደጋ መከላከልና...
ሰቆጣ: ታኅሳስ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በዝቋላ፣ በስሃላ ሰየምት እና በአበርገሌ ወረዳዎች ብቻ ከ791 ሺህ 596 በላይ እንሰሳት አፋጣኝ የእንሰሳት መኖ እንደሚያስፈልጋቸው የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ጽሕፈት...
“የታጣቂዎችን የተሳሳተ ዓላማ በውል በመገንዘብ የክልሉ ሕዝብ ከጸጥታ ኃይሉ ጋር ተቀናጅቶ ዘላቂ ሰላም ማስፈን...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኮማንድ ፖስቱ ከክልል፣ ከዞንና ከወረዳ አመራሮች እንዲሁም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የጸጥታና የደኅንነት ኃላፊዎች ጋር በመኾን በቀጠናው ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት በጎንደር ከተማ አካሂዷል። የሰሜን ምዕራብ ዕዝ...