“የኢትዮጵያ እና ሱዳን ግንኙነት በሕዝብ ለሕዝብ ትስስር እና ወንድማማችነት የዳበረ ነው” አቶ ደመቀ...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአሁናዊው የሱዳን ፈተና ኢትዮጵያ ከሱዳን ሕዝብ ጎን እንደምትቆም ገልጸዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሥራ ዘመናቸውን...

በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቅርቡ የተማሪ ጥሪ እና የመማር መሥተማር ሥራ...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ትምህርት ይጀምራሉ፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ሥራቸውን በቅርቡ ይጀምራሉ...

የወሎ ማዕከል የተሃድሶ ሠልጣኞች ጥያቄያችንን በሰላማዊ ትግል ለማስመለስ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ መቀበላቸውን ገለጹ፡፡

ደሴ: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በወሎ ማዕከል ለተሃድሶ ሥልጠና የገቡ ታጣቂዎች የዞን እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን በሰላማዊ ትግል መፍታት የሚቻልበት ሁኔታ እንደሚኖር በማመን ከትጥቅ ትግል አማራጭ ተመልሰናል...

ክስ የመስማት እና ውሳኔ የመስጠት ተግባር በአዲስ (ልዩ ፍርድ ቤት) ሊከወን ይገባል ተባለ።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ክስ የመስማት እና ውሳኔ የመስጠት ተግባር በአዲስ (ልዩ ፍርድ ቤት) ሊከወን እንደሚገባ በሽግግር ፍትሕ የፖሊሲ አማራጮች የሕዝብ ምክር እና ግብዓት ማሰባሰብ ተሳታፊዎች አሳሰቡ። በመድረኮቹ የክስ ሂደቶች በየትኞቹ ጉዳዮች...

‘በአዳማ ያየነውን ተሞክሮ በአማራ ክልል በስምንት ከተሞች ተግባራዊ ለማድረግ ይረዳናል” ዶክተር አሕመዲን መሐመድ

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዳማ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሥራ ጥሩ ተሞክሮና ልምድ የቀሰሙበት መኾኑን በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ...