“የበዓሉን አከባበር ሃይማኖታዊ ተምሳሌት ወስደን ለሰላም መሥራት አለብን” ዲያቆን ተስፋው ባታብል

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2016 ዓ.ም የልደት በዓል በደብረ ሮሐ ቅዱስ ላሊበላ ገዳም እየተከበረ ነው። የቤዛ ኩሉ ሥነ ሥርዓት ተከውኗል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ...

ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ወሎ ዞን ጃሪ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእርድ እንስሳትን ድጋፍ አደረገ፡፡

ደሴ: ታኅሳሥ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን በደቡብ ወሎ ዞን ጃሪ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእርድ እንስሳት ድጋፍ አድርጓል። ማኅበሩ የተለያዩ በጎ አድራጊ ማኅበራትን በማስተባበር በሁለት መጠለያ ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች ነው ከ360...

በክልሉ በተፈጠረው የሰላም ችግር በቱሪዝም እንቅስቃሴው ላይ ጉዳት መድረሱን የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ በተፈጠረው የሰላም ችግር በቱሪዝም እንቅስቃሴው ላይ ጉዳት መድረሱን የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አቶ አራጌ ይመር ገልጸዋል፡፡ ዋና አሥተዳዳሪው እንዳሉት የላሊበላ ከተማ በዩኔስኮ የተመዘገቡ የቅርሶች መገኛ መኾኗ...

“አፈርን በኮምፖስት የማበልፀግ ልምምዳችንን በተሻለ ሁኔታ ካዳበርን ሰፊ ጥቅም ልናገኝበት እንችላለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አፈርን በኮምፖስት የማበልፀግ ልምምዳችንን በተሻለ ሁኔታ ካዳበርን ሰፊ ጥቅም ልናገኝበት እንችላለን ብለዋል። በተለይም በከተማ ግብርና ስራችን በይበልጥ ተጠቃሚ ያደርገናል ነው ያሉት። ኮምፖስት የአፈርን ይዘት...

የቤዛ ኩሉ ሃይማኖታዊ ሥርዓት በቅዱስ ላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው።

ላሊበላ: ታኅሳሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በላሊበላ ልዩ መልክ አለው። በተለይም በቀሳውስቱ የሚካሄደው የቤዛ ኩሉ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ብዙዎች ሊያዩት የሚጓጉለት አስደናቂ ኹነት ነው። ይህ የቤዛ ኩሉ ሃይማኖታዊ ሥርዓት በዋዜማው ምሽት ጀምሮ...