ጥምቀትን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ከሕዝብ ጋር የተቀናጀ ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ገለጸ።

ባሕር ዳር: ጥር 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀትን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ከሕዝብ ጋር የተቀናጀ ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ገልጿል። የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም የ2016 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን በጎንደር ከተማ ለማክበር የሚመጡ...

”ያለንን ከማካፈል ይልቅ ችግር እየጨመሩ ኅብረተሰቡን ማሰቃየት ከባሕላችንም ከታሪካችንም ያፈነገጠ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...

ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ የዋጋ ንረትን ለመቀነስ እና ሸማች ተኮር የግብይት ሥርዓትን ለመገንባት ከአጋር አካላት ጋር ውይይት አድርጓል። የውይይቱ ዓላማ ሕገ ወጥነትን በመከላከል ጤናማ...

“በ150 ሚሊዮን ብር ወጭ የለሙ አረንጓዴ ቦታዎች እስከ የካቲት /2016 ዓ.ም ለሕዝብ ክፍት ይኾናሉ”...

ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የባሕር ዳር ከተማን ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ድርጅቶችን እና ማኅበረሰቡን በአረንጓዴ ልማት ለማሳተፍ እየተሠራ መኾኑን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር አካባቢ ጥበቃ፣ ጽዳት እና ውበት ጽሕፈት ቤት ገልጿል። በከተማ አሥተዳደሩ...

“ተፈጥሮን መንከባከብ የነገዋን ኢትዮጵያ መንከባከብ ነው” ተማሪዎች

ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ወረዳ ቄባ ቀበሌ በጸመናቁ ተፋሰስ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ሥራ ተጀምሯል። በተፈጥሮ ሃብት ልማት ሥራው የተገኙት የቄባ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የተፈጥሮ ሃብት...

“ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የትብብር እና አጋርነት ሰነድ በጋራ መልማትን የሚያረጋግጥ ነው”ዲማ ነግዎ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቅርቡ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው ሁሉን አቀፍ የትብብር እና አጋርነት ሰነድ በጋራ መልማትን የሚያረጋግጥ መኾኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳ ዲማ ነግዎ...