“የሥነ ምግባር ችግር በታየባቸው 409 ሠራተኞች ላይ የተለያዩ አሥተዳደራዊ እርምጃዎች ወስደናል” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አሌክትሪክ አገልግሎት የሥነ-ምግባር ጥሰት ፈጽመዋል በተባሉ አመራር እና ሠራተኞች ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን መውሰዱን አስታውቋል። አገልግሎቱ በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ የተጠያቂነት ሥርዓትን ለማስፈን ባከናወነው ሥራ...

“ኅብረት የቁጥር መብዛት ብቻ ሳይኾን የልብ አንድነትም ያስፈልገዋል” የደብረ ብርሀን ከተማ ምክር ቤት ዋና...

ደብረ ብርሃን፡ ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሀን ከተማ ምክርቤት 4 ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 40ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ላይ ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ ዓበይት ተግባራት ከአስፈጻሚው አካል ጋር ይገመገማሉ። የጉባኤውን...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሂዳል።

ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው የ12ኛ መደበኛ ስብሰባን ቃለ ጉባዔ እንደሚያጸድቅ ከምክር ቤቱ የተገኘው...

ፈረስ እና ፈረሰኞች – የአገው ሕዝብ ልዩ ድምቀቶች

ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር ክብር በኾነው የሰንደቅ ዓላማ ቀለም የተሸለሙ ፈረሶች እና በላያቸው ላይ በክብር ተቀምጠው የሚኮለኩሏቸው ፈረሰኞች የአገው ሕዝብ ልዩ ድምቀቶች ናቸው። በአገው ምድር በየትኛውም ዓይነት የአደባባይ ማኅበራዊ ክዋኔዎች ፈረሰኞች...

በከተማዋ ኢንቨስት ለማድረግ የሚመጡ ባለሃብቶችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጉን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቅዱስ መርቆሬዎስ በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ከተማዋ መጥተው የኢንቨስትመንት ቦታ ለሚጠይቁ ባለሃብቶች ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት መዘጋጀቱን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር አስታውቋል። የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ደሴ መኮንን...