ለ17 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ።

ወልድያ፡ መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ከ17 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል። የዞኑ ትምህርት መምሪያ ምክትል ኀላፊ ወንድወሰን አክሊሉ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ እንዳይርቁ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ...

በሴቶች ላይ የሚደርስን ጥቃት ለመከላከል በጋራ መሥራት ውጤት ላይ ያደርሳል፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በባሕር ዳር ከተማ “በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚደርስን ጥቃት መከላከል እና ምላሽ መስጠት” በሚል መሪ መልዕክት ተሻሽሎ ከተቋቋመው ክልላዊ አሥተባባሪ አካል ጋር ውይይት አካሂዷል። በሴቶች...

የኢ ቲኬቲንግ አገልግሎት የተጓዦችን እንግልት ማስቀረት ችሏል፡፡

ደብረማርቆስ: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት ሥር በሚገኙ 22 መናኸሪያዎች የኢ ቲኬቲንግ አገልግሎት እየተሰጠ እንደሚገኝ ዞኑ ገልጿል። በትራንስፖርት አገልግሎት ላይ እንግልትን የሚቀንስ ዲጂታል የኢ ቲኬቲንግ አሠራርን በመዘርጋት...

በአማራ ክልል ለበርበሬ ምርት ምን ያህል ትኩረት ተሰጥቷል?

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እምቅ አቅም ካላቸው ሀገራት ውስጥ ትጠቀሳለች። ወደ ውጭ ከምትልካቸው ምርቶች ውስጥም ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዘው የግብርና ምርት ነው። ከምታመርታቸው የግብርና ምርቶች ውስጥ በርበሬ አንዱ ነው። በኢትዮጵያ በዚህ...

የዛቻ የሕግ ተጠያቂነት እስከምን ድረስ ነው?

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች ከሕግ ሲያፈነግጡ እና ከኔ በላይ ጉልበታም ላሳር ነው ሲሉ ዛቻን እንደ መሳሪያ ይጠቀማሉ። መልካም የኾነ መፍትሔን እና የመነጋገር ባሕልን ወደጎን በመተው በጉልበት እና በማንገራገር የሚፈልጉትን ለማስፈጸም የሚሞክሩ...