የብልጽግና ፓርቲ ዓመታዊ ሥልጠናውን ማካሄድ ጀመረ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የ2018 ዓመታዊ የከፍተኛ መሪዎች ሥልጠናውን ማካሄድ ጀምሯል። ስልጠናው "በመደመር መንግሥት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት ለሚቀጥሉት 10 ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ተመላክቷል። ሥልጠናው የመሪዎችን ዕውቀት፣ ክህሎት እና...

የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ምን እየተሠራ ነው ?

ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ መና ተከስተ እና ተማሪ ትዕግስት አደሩ በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሠቆጣ ከተማ የአዝባ አንደኛ እና መካከለኛ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸው። በትምህርት ቤቱ ጥሩ ውጤት የሚያስመዘግቡ ተማሪዎችም ናቸው። በትምህርት...

“እውነተኛውን የሀገራችን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ በምሥራቅ ሸዋ ዞን የነበረን ጉብኝት በክረምት የስንዴ ምርት ሥራዎች የተገኘውን ውጤት የምርት አሰባሰቡን በመመልከት ለመገምገም እና የበጋ...

የመድኃኒት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በትኩረት እየተሠራ ነው።

ሰቆጣ: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግ ኽምራን እና የአጎራባች ወረዳዎችን በጤናው ዘርፍ እያገለገለ የሚገኘው ተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ጠቅላላ ሆስፒታል ካሉበት ችግሮች ውስጥ የመድኃኒት እጥረት ቀዳሚው ነው። ወይዘሮ አበባ ሰፊው የሰቆጣ ከተማ ነዋሪ ሲኾኑ ልጃቸውን...

“የታጠቁ ኃይሎች ከልብ ሰላም ሊፈጥሩልን ይገባል” የሃይማኖት አባቶች

ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በሰላም እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም እጦቱ ሕዝቡን እንዳስመረረው እና ከችግር ላይ ችግር እንደኾነበት ገልጸዋል። የባሕር ዳር...