“የፈረስ ባሕል የታሪክ ድልድይ እና የፈረስ መስተጋብር የተቆራኘበት ነው” ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው

ባሕር ዳር: ጥር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመናትን የተሻገረው 86ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል በእንጅባራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞን እና በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት ሥራ ኀላፊዎች እንዲሁም በዓሉን ለመታደም ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች በተገኙበት...

ያደግንበትን ማኅበረሰብ ከዚህ በላይ መበደል አንፈልግም።

ባሕርዳር፡ ጥር 23/2018ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ አካባቢ በትጥቅ ትግል የነበሩ ታጣቂዎች ለሰላም ገብተዋል። ታጣቂዎቹ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከነሙሉ ትጥቃቸው በሰላም...

የአገው ፈረሰኞች ማኅበር የተጣላን በማስታረቅ የተቀማን በማስመለስ እና በመደጋገፍ ሲሠራ የቆየ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በበዓሉ መልዕክት ያስተላለፉት የአገው ፈረሰኞች ማኅበር ሊቀመንበር አለቃ ጥላዬ አየነው መላውን ሕዝብ እንኳን ለአገው የፈረሰኞች በዓል አደረሳችሁ ብለዋል። በዓሉ ''የአብሮነት ቅርስ የሰላም ውርስ'' በሚል መሪ መልዕክት እንደሚከበር ገልጸው የተጣላን...

የሸበሌ ሪዞርት ተመረቀ።

ባሕር ዳር: ጥር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሪዞርቱ የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት ነው። በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ በዓላትና...

“ኢትዮጵያን ለመድፈር ጠላቶች ሲነሱ፤ እንኳንስ አርበኛው ይቆጣል ፈረሱ”

ባሕር ዳር: ጥር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እኒያ ጀግኖች ሀገራቸውን በጀግንነት ጠብቀዋል፤ ጸንተው ሀገራቸውን አጽንተዋል፤ ሞተው ሀገራቸውን ሕያው አድርገዋል፤ ደምተው ሀገራቸውን ከጠላት መንጋጋ አውጥተዋል፤ ተከብረው ሀገራቸውን አስከብረዋል። እኒያ ጀግኖች ለተከበረችው ሠንደቅ ዓላማቸው፤ በነጻነት ለኖረችው ሀገራቸው ክቡር...