በሰላም እና በጸጥታ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ ተካሄደ።
ደሴ: መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ ተካሂዷል።
መድረኩ አሁናዊ የሰላም እና የጸጥታ ሁኔታን የሚገመገምበት እንደኾነ ተገልጿል።
በወሎ ቀጣና ያለው የሰላም እና ጸጥታ ሁኔታ በርካታ ለውጦች የታዩበት እንደኾነ...
የጋራ እንጅ የግል ባሕር የለም።
ባሕር ዳር: መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ታሪክ ተመራማሪ የኾኑት ሊንከን ፔይን“ ባሕር እና ሥልጣኔ፣ የዓለም የባሕር ታሪክ” በሚል ርእስ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2015 ባሳተሙት መጽሐፍ ዓለም አቀፍ ባሕርን ሀገራት በፍትሐዊነት እንዲጠቀሙበት ያትታል።
የተባበሩት መንግሥታት...
የባሕር በርን ጉዳይ ከግብ ለማድረስ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር ይገባል።
ሁመራ፡ መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር ማግኘት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሕልውና ጉዳይ መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በአንድነት እንደተጠናቀቀው ሁሉ የባሕር በሩን ጉዳይ ከግብ ለማድረስም የውስጥ አንድነትን ማጠናከር...
በምሥራቅ ጎጃም ዞን የተሰማሩ የልማት ፕሮጀክቶች የአካባቢ እና የማኅበረሰብ ደኅንነትን ጠብቀው እንዲሠሩ እየተደረገ ነው
ደብረ ማርቆስ: መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን አካባቢና ደን ጥበቃ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን እና ተግባር መሠረት የአካባቢ ብክለትን እና የብዝኀ ሕይወት መመናመንን በመከላከል፣ የአካባቢ፣ የደን እና የዱር እንስሳት ጥበቃ...
የራስ የነበረን የባሕር በር አጥቶ ለችግር መጋለጥ ያስቆጫል።
ደሴ: መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር አልባ መኾን ሀገር በድህነት ትማቅቅ ዘንድ ፈቅዶ እንደመቀበል መኾኑን የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የራስ የነበረን የባሕር በር አጥቶ ለችግር መጋለጥ ያስቆጫል ነው ያሉት ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉ ነዋሪዎች።
ወደብ...








