“ስፖርት የነገዋን ኢትዮጵያ ዜጎች መፍጠሪያችን ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ስድስተኛው የመላው ኢትዮጵያ ስፖርት ጨዋታ በጀማ ከተማ ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት ያጋሩት...
መለው ኢትዮጵያውያን ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ለሕዝብ ክፍት ኾኗል። የብሔራዊ ቤተ መንግሥትን ለሕዝብ ክፍት መኾንን በማስመልከት መግለጫ የሰጡት በሚኒስቴር ማዕረግ የቤተ መንግሥት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር ምትኩ...
አረንጓዴ ልማት በኢትዮጵያ
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሥራ ዋና የኢኮኖሚ ምንጫቸው ለኾኑ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገራት በአየር ንብረት ለውጥ ብዙ ተፈትነዋል፡፡
በተለይም ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትለው ዳፋ በየወቅቱ ድርቅ እንዲጎበኛት ምክንያት ኾኗል፡፡ ይህን ለመከላከል...
የአፍሪካ አቬዬሽን ማኅበር የአፍሪካውያን ድምጽ ተሰሚነት እንዲኖረው ማድረግ ችሏል።
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ አቬዬሽን ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዮ በዓሉን በአዲስ አበባ እያከበረ ነው።
የአፍሪካ አቬዬሽን ማኅበር የብር ኢዮቤልዮ በዓል በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን "የ25 ዓመታት የልህቀት ጉዞ በአፍሪካ ሥራ ተኮር ግምገማ...
“አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ እና ተቋማዊ ራዕይን በማሳካት ጎዳና ላይ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ዛሬ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ጋር በመሆን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ70 ዓመታት የላቀ...