አምባሳደር ብናልፍ አንዱዓለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ብናልፍ አንዱዓለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋር በነጩ ቤተመንግሥት ተገናኝተዋል።
አምባሳደር ብናልፍ አንዱዓለም ነጩ ቤተመንግሥት ሲደርሱ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል...
“የቀደመ ታሪኳን የበለጠ የሚያደምቅ ሥራ ጅማ ላይ እየተሠራ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የትናንቱን የጅማ ዕሴት የሚጠብቁ፣ የነገውን ዘመን የሚዋጁ አስደናቂ ሥራዎች ዕውን እየተደረጉ መኾኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት በጅማ...
“ስፖርት በሁሉም መንገድ የነቃ ማኅበረሰብ ለመፍጠር አስፈላጊ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ በጅማ ከተማ ተጀምሯል።
በዚህ ውድድር ከክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የተውጣጡ ከ4ሺህ 500 በላይ ልዑካን ተሳታፊ ናቸው። ስፖርተኞች በ26 የስፖርት ዓይነቶች ይፎካከራሉ።
የመላው ኢትዮጵያ...
“ስፖርት የነገዋን ኢትዮጵያ ዜጎች መፍጠሪያችን ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ስድስተኛው የመላው ኢትዮጵያ ስፖርት ጨዋታ በጀማ ከተማ ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት ያጋሩት...
መለው ኢትዮጵያውያን ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ለሕዝብ ክፍት ኾኗል። የብሔራዊ ቤተ መንግሥትን ለሕዝብ ክፍት መኾንን በማስመልከት መግለጫ የሰጡት በሚኒስቴር ማዕረግ የቤተ መንግሥት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር ምትኩ...