“የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ማንነት ዘላቂ ሰላም በሚያመጣና ሕጋዊ ቅቡልነት ባለው መንገድ መፈታት ይገዋል” ርእሰ...
ሁመራ: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች ጋር በሁመራ ከተማ ተወያይተዋል።
በውይይቱ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣...
“ሰላምን በሰላማዊ መንገድ እንዴት ማምጣት እንደሚቻል በተግባር እያየን ነው” ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ችግሮቻቸውን ለመፍታት፣ ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት፣ ሰላማዊ መንገድን ለማስፋት ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አቋቁመው እየሠሩ ነው። በሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑም በንቃት እየተሳተፉ ነው።
ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ችግሮቻቸውን እንደሚፈታላቸው፣...
የውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን መብት፣ ደኅንነት እና ዘላቂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል...
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በውጭ ሀገራት የሚሠሩ ኢትዮጵያውያንን መብት፣ ደኅንነት እና ዘላቂ ጥቅም ያስጠብቃል ያለውን የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ አቅርቧል፡፡
ረቂቅ አዋጁ ግንቦት 21/2017 ዓ.ም ለሚኒስትሮች ምርቤት...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሚዲያ ባለሞያዎች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች የመጨረሻው የኾነው ውይይት ዛሬ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሞያዎች ጋር ተካሂዶ በኢንደስትሪው ያሉ ልዩ ጉዳዮችን...
“ለሀገር የሰሩ እና መልካም ዓላማ የነበራቸው መሪዎች ሲያልፉ ራዕያቸው ፍሬ እንዲያፈራ ማድረግ ያስፈልጋል” ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገር ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የሰሩ እና መልካም ዓላማ የነበራቸው አመራሮች ሲያልፉ ሃሳባቸው ሕያው እንዲኾን እና ራዕያቸው መሬት ወርዶ ፍሬ እንዲያፈራ ማስታወስ ይገባል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ።
በሕዝብ...