የኢትዮጵያን የሳይበር ደኅንነት እና ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ ዲጅታል ሽግግርን መተግበር እንደሚያስፈልግ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር...
አዲስ አበባ: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር የሳይበር ደኅንነት እና የዲጂታል ሽግግር ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። ጉባኤውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ከኢትዮጵያ ሳይበር ደኅንነት ማኅበር ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጀው።
የኢንፎርሜሽን መረብ...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ሁለተኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተጀምሯል።
ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ሁለተኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተጀምሯል።
ግምገማው አራቱን የአስተዳደርና ፍትህ፣ የማኅበራዊ፣ የኢኮኖሚያዊ ዘርፎችን በተመለከተ በቀረቡ አፈፃፀሞች ላይ...
በአማራ ክልል በሰው ሠራሽ እና በተፈጥሮ አደጋዎች የደረሰውን ችግር በትብብር ለመፍታት ያለመ ምክክር እየተካሄደ...
አዲስ አበባ፡ የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በሰው ሠራሽ እና በተፈጥሮ አደጋዎች የደረሰውን የድርቅ እና ሌሎች ጉዳቶችን በትብብር ለመፍታት የአማራ ክልል የገንዘብ ቢሮ ያዘጋጀው የትብብር እና የምክክር መድረክ ነው በአዲስ አበባ...
የሳይበር ደኅንነት እና የዲጂታል ሽግግር ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ።
ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ከኢትዮጵያ ሳይበር ደኅንነት ማኅበር ጋር ያዘጋጁት የሳይበር ደኅንነት እና ዲጂታል ሽግግር ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ጉባኤው የኢትዮጵያን የሳይበር ደኅንነት እና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ እና...
“የካራማራ ድል ሉዓላዊነትን ለማስከበር ዋጋ የተከፈለበት ታላቅ ድል ነው” የቀድሞ ጦር ሠራዊት አባላት
ባሕር ዳር: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የካራማራ ድል የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት እና ሉዓላዊነት ለማስከበር ዋጋ የተከፈለበት ታላቅ ድል መኾኑን የቀድሞ ጦር ሠራዊት አባላት ገለጹ።
ከዓድዋ ድል ጀምሮ በየዘመናቱ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ክብር እና ሉዓላዊነት...