“ሴቶች ከተለምዷዊ አሠራሮች መውጣት እና ማነቆዎችን በመስበር የማኅበረሰቡ አቅም መኾን ይኖርባቸዋል” የጤና ሚኒስትር ዶክተር...

ባሕር ዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር ከአለርት ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀንን በአዲስ አበባ እያከበረ ይገኛል። "የሴቶችን አቅም በማጎልበት የጤና ልማቱን እናፋጥን" በሚል የሴቶች ቀን እየተከበረ ነው፡፡ በዚህ በዓል ላይ...

“ሴቶች በሰላም እጦት ቀዳሚ ሰለባ በመኾናቸው ለሰላም ቅድሚ ሊሰጡ ይገባል” ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሴቶችን እናብቃ፣ ልማት እና ሰላምን እናረጋግጥ በሚል መሪ መልእክት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ፣ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን እየተከበረ ይገኛል። ምንም እንኳን የሴቶች ውክልና አሁን ላይ 45 በመቶ...

ኢትዮጵያ እና ዴንማርክ የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ጉዳዮችን ያካተተ ምክክር አካሄዱ።

ባሕር ዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ጉዳዮችን ያካተተ ምክክር ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላርስ ራስሙሴን ጋር...

በጣና ሐይቅ ላይ አገልግሎት ለመስጠት የተሠራችው ጣና ነሽ ፪ የተሰኘች ጀልባ ወደ ኢትዮጵያ...

ባሕር ዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ለኢትዮ ፌሪስ ጣና የሀገር ውስጥ የውኃ ትራንስፖርት እንዲያገለግሉ የተገዙት ሁለት ዘመናዊ ጀልባዎች ወደ ኢትዮጵያ እየመጡ ነው፡፡ ጣና ነሽ ፪ የተሰኘችው ዘመናዊ የሕዝብ ትራንስፖርት ጀልባ እና...

“ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር ያላት አጋርነት ውጤታማ ኾኖ ቀጥሏል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ በሚያካሂዳቸው ፕሮጀክቶች ላይ ከዶክተር አብዱል ካማራ ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል። ዶክተር አኪንዉሚ አዴሲና የኦባፌሚ አዎሎው የአመራር ሽልማትን በማግኘቱ ...