"ብልጽግና ፓርቲ እፈጽማለሁ ያላቸውን ጉዳዮች በተግባር ማሳካት ችሏል" አቶ አወቀ አስፈሬ ጎንደር፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፓርቲውን ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር...

ምርጫ ለሁሉም እኩል ሜዳ የሚፈጥር ሂደት ነው።

  ጎንደር: የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በብልጽግና ፓርቲ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብርን አካሂዷል። ኢትዮጵያ ያላትን ዕምቅ ሃብት ተጠቅማ ወደ ፊት መራመድ እንደሚገባት ያነሱት በብልጽግና...

ምርጫው ሰላማዊ እና ፍትሐዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ምቹ መደላድል እየተፈጠረ ነው።

ደሴ፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር...

ምርጫው ነጻ፣ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊ እና ተአማኒነት ያለው እንዲኾን በጋራ መሥራት ይገባል።

ደሴ፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የማኒፈስቶ እና የምርጫ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በደሴ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ ላይ መልእክት ያስተላለፋት የደቡብ ወሎ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት...

ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እንዲከናወን ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር በቅንጅት ይሠራል።

ባሕር ዳር: የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት የምርጫ ማኒፌስቶ እና ምልክት ትውውቅ አካሂዷል። የባሕር ዳር ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሞላ...