ቻትጂፒቲ እና አዕምሯችን – አዲስ የጥናት ውጤት ምን ይላል?
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቴክኖሎጂው ዓለም ቻትጂፒቲ እና መሰል የሰው ሠራሽ አስተውሎት መተግበሪያዎች የዕለት ከዕለት ሕይወታችን አካል እየኾኑ መጥተዋል። ኾኖም ግን እነዚህ መተግበሪያዎች ድካማችንን ከማቅለል ባለፈ በአዕምሯችን ላይ ምን እያደረሱ ነው ብለው...
“ሕዝብ ሰላምን ይፈልጋል፣ ሰላምን የማይፈልገው በግጭት ተጠቃሚ የኾነ ብቻ ነው” አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምዕራብ ጎጃም ዞን ከቡሬ ከተማ እና ከቡሬ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ የችግሮችን መነሻ...
“ሰላም የሐቀኞች ውጤት ናት” አቶ ፍስሃ ደሳለኝ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን ከፍተኛ መሪዎች ዘካሪ፣ መካሪ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት አባቶች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት በሚል መሪ መልዕክት በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ከሀገር ሽማግልዎች፣ ከሃይማኖት አባቶች፣...
ለእውነት እና ለሰላም በቁርጠኝነት እንነሳ፣ ለሰላም የሚከፈለውን ዋጋ እንክፈል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምዕራብ ጎጃም ዞን ከቡሬ ከተማ እና ከቡሬ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
የውይይቱ ተሳተፊዎች እኛ ግጭት እና ጦርነት አንፈልግም፤ ለዓመታት ተሰቃይተናል፤ ሰላም እንፈልጋለን፤ ጽንፈኝነትን እና ጽንፈኛውን...
“ታጣቂዎች ወንድሞችና ወዳጆች ሊኾኑን የሚችሉት ከጥፋት ሲወጡ ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን ከፍተኛ መሪዎች ዘካሪ፣ መካሪ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት አባቶች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት በሚል መሪ መልዕክት በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ተወያይተዋል።
የሀገር ሽማግልዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣...








