“ዘመቻየ በጥቅምት ነው እና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኩሌታ ወረኢሉ ከተህ ላግኝህ”
ባሕር ዳር: የካቲት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታሪካዊው የጦርነት የክተት አዋጅ መስከረም 07/1888 ዓ.ም ተለፈፈ፣ ነጋሪቱም ተጎሰመ።
ሕዝቡም ጨርቄን፣ ማቄን ሳይል በአራቱም ማዕዘን አቤት ንገሥ ኾይ ብሎ አውራው እንደ ተነካ ንብ የተመመበት፤ የጥቁሮችን የይቻላል መንፈስ በዓለም...
“ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት የታላቁ የዓድዋ ድል ቀጥተኛ ወራሽ ነው” ኢንጅነር አይሻ መሐመድ
አዲስ አበባ፡ የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣ የጦር መኮንኖች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።
የዘንድሮው በዓል "ዓድዋ 130፤...
ከዓድዋ ድል ወጣቶች ምን ይማራሉ?
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል በሕዝቦች ደም የተጻፈ፣ ከኢትዮጵያ አልፎ የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ምልክት ነው።
ድሉ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ አንድነት ጽኑ መሠረት ከመኾኑም በላይ ለወጣቱ ትውልድ በርካታ ተግባራዊ ትምህርቶችን የሚሰጥ የታሪክ አሻራም...
ዓድዋ የኢትዮጵያ አንድነት የተጠናከረበት ታሪካዊ መሠረት ነው።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በፓውሎስ ኞኞ "አጼ ምኒሊክ" መጽሐፍ ላይ እንደተፃፈው
የዓድዋ ጦርነት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያለው ክስተት ነው።
ነገር ግን ዓድዋ በተለምዶ እንደሚታወቀው የጦር ድል ብቻ አይደለም፤ ሀገራዊ አንድነት የተፈተነበት እና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአዘርባጃን የተለያዩ ተቋማትን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ልዑካቸው የአዘርባጃን የሕዝብ አገልግሎት እና ማኅበራዊ ፈጠራ የመንግሥት ኤጀንሲ (ASAN) የፈጠራ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ጉብኝቱ አዘርባጃን በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሚመራ አሥተዳደርን ለማስፋፋት እና...








