ኢትዮጵያ በስድስት ወራት ውስጥ ቡናን ወደ ውጭ ገበያ በመላክ ከ1ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አገኘች።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 200 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጭ ገበያ በመላክ 1 ነጥብ 35 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታውቋል። የግብርና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት እና ኮምዩኒኬሽን መሪ...

ሕዝቡ ግጭትና ውድመትን በማውገዝ ሰላምን ተቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭት በሕዝቡ ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት አድርሷል። የግጭት ወቅቶች ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በክልሉ የሚያዝኑ እናቶች የተበራከቱት፣ የሀገር እና የሕዝብ ንብረት የወደመበት እና...

“መሪዎች የሕዝብን ፍላጎት ማስቀደም ይኖርባቸዋል” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር መሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም፣ የጸጥታ፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እያካሄዱ ነው። በውይይቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ለተለያዩ የሥራ ኀላፊዎች ሹመት ሰጡ።

  ባሕርዳር፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከመጋቢት 2/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለልዩ ልዩ መሪዎች ሹመት ሰጥተዋል። 1. ሌተናል ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር 2. ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ የአዲስ አበባ...

መምህራን ለትምህርት እና ለሰላም አርበኛ በመኾን ሙያዊ ኀላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የጣና ሐይቅ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን እና ሠራተኞች "ለሰላም ዘብ እንቆማለን የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት የውይይት መድረክ አካሂደዋል። በመድረኩ የተገኙት የከተማ አሥተዳደሩ...