አራት ዐይናው ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በሰሜን ሸዋ በመርሐ ቤቴ አውራጃ በታች ቤት ወረዳ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ ገዳም በተባለ ሥፍራ በ1871 ዓ.ም ነው የተወለዱት። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ 21 መጻሕፍትን...

“ሰላም እንዳይመጣ የሚፈልገው በግጭት የሚጠቀም ብቻ ነው” አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)

ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከመርጡለ ማርያም ከተማ አሥተዳደር እና ከእነብሴ ሣር ምድር ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ "ዘካሪ፣ መካሪ የሀገር ሽማግሌ እና የሃይማኖት አባት ለዘላቂ ሰላም...

“ለሰላም በአንድነት ከተነሳችሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰላምን ማረጋገጥ ትችላላችሁ” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ደብረማርቆስ: ኅዳር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከመርጡለ ማርያም ከተማ አሥተዳደር እና ከእነብሴ ሣር ምድር ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ "ዘካሪ፣ መካሪ የሀገር ሽማግሌ እና የሃይማኖት አባት ለዘላቂ ሰላም...

ክልሉ ካጋጠመው የሰላም ችግር ለመውጣት ወጣቶች ኀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል።

ደብረ ብርሃን: ኅዳር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ለ19ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ"የዳበረ የወጣቶች ተሳትፎ ለዘላቂ ልማት" በሚል መሪ መልዕክት የ2018 ዓ.ም የአፍሪካ ወጣቶች ቀን ክልላዊ ማጠቃለያ መርሐ ግብር በደብረ ብርሃን ከተማ ተከብሯል። በመርሐ ግብሩ...

በክልሉ መንግሥት እና በአፋህድ መካከል የተደረገው ስምምነት ለሕዝባችን ተስፋን የሰጠ መኾኑን ማስረሻ ሰጤ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ ዛሬ በሰጠው መግለጫ በክልሉ ተፈጥሮ የቆየው ግጭት ለክልሉን ሕዝብ ጉስቁልና፣ ለመሠረተ ልማት እና ኢኮኖሚያዊ ውድመት የሚዳርግ በመሆኑ ስምምነቱ አስፈላጊ ነው ሲል ገልጿል። በስምምነቱ ላይ...