በትምህርት ዘርፉ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለመጠገን በተወሰዱ እርምጃዎች አበረታች ውጤት ተገኝቷል።

እንጅባራ: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 34ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ሙሉዓዳም እጅጉ ባለፉት ስድስት ወራት በሰላም እጦት ምክንያት በትምህርት ዘርፉ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለመጠገን የተወሰዱ እርምጃዎች...

የተደረገውን የሰላም ስምምነት የተቀበሉ የአፋሕድ መሪዎች እና አባላት በጎንደር ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።

ጎንደር: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መኾናቸውን የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ የቀድሞ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መሪዎች እና አባላት አስታውቀዋል። ‎ ‎ነፍጥ አንግበው ጫካ በመግባት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአማራ...

ከ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 79 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ።

ደብረ ማርቆስ: ጥር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምስራቅ ጎጃም ዞን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት በተከናወኑ ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል። በግብርና፣ በጤና፣ በኢንቨስትመንት፣ በመልካም አሥተዳደር ሥራዎች አበረታች መኾናቸው ተመላክቷል። አሁን ላይ በተፈጠረው አንፃራዊ ሰላም ከ2...

ዘላቂው መፍትሔ ሰላም መስፈኑ ነው፡፡

ባሕር ዳር: ጥር 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት እውነቱ ጌትነት በደቡብ ጎንደር ዞን የወገዳ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪ ነው፡፡ አካል ጉዳተኛ በመኾኑ እንደልቡ ተንቀሳቅሶ መሥራት አይችልም፡፡ አልተማረም፤ ረዳት ዘመድም የለውም፡፡ ይኹን እንጂ ለመኖር አቅሙ የፈቀደለትን ሁሉ በመሥራት...

የግልግል ዳኝነት በማንኛውም የንግድ እና ኢንቨስትመንት ውሎች ላይ የሚካተት የአሠራር ሥርዓት ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር "የሕግ የበላይነት እና አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት ኮንፈረንስ አካሂዷል።   በኮንፈረንሱ እየተሳተፉ ያገኘናቸው...