የኮምፒዩተር ወንጀል ምንድን ነው?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሳይበር ጥቃት ኾን ተብሎ ያልተፈቀዱ የኮምፒውተር ሥርዓቶችን፣ መሠረተ ልማቶች እና ኔትዎርኮች ላይ አጥፊ ሶፍትዌሮችን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ ዳታዎችን መበዝበዝ እና አገልግሎት የማስተጓጎል ተግባር ነው።
የሳይበር ጥቃት ከቴክኖሎጅ መሥፋፋት...
የሥራ ዕድል ተጠቃሚዎችን ውጤታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ጎንደር: ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራ ዕድል ተጠቃሚዎችን ውጤታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየሠራ መኾኑን የሰሜን ጎንደር ዞን ሥራ እና ሥልጠና መምሪያ አስታውቋል።
ወጣት አደም ደሳለኝ የደባርቅ ከተማ ነዋሪ ነው። በ2017 በጀት ዓመት በወተት እና የወተት ውጤቶች...
ያለበቂ ምክንያት በምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።
ደብረታቦር: ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ መክንያቶች የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር የሚመለከታቸው ሁሉ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው የደብረ ታቦር ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የመንግሥት ሠራተኛ እንደኾኑ ለአሚኮ የተናገሩት ወይዘሮ ዘውዲቱ ሙላው አንዳንድ የንግዱ ማኅበረሰብ የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር የዋጋ...
የጠራ አቋም በመያዝ ባንዳዎችን እና ባዕዳዎችን መመከት ይገባል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የውጭ ባዕዳዎችን እና የውስጥ ባንዳዎችን ቅዠት በማምከን አንጸባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን" በሚል መሪ መልዕክት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ከጸጥታ አካላት ጋር ውይይት አካሄዷል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር...
በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በፎገራ ወረዳ በዓለምበር እና ወጅ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
የሰላም አማራጭን ለተቀበሉ ታጣቂዎች የደቡብ ጎንደር ዞን የሥራ ኀላፊዎች እና የጸጥታ ተቋማት መሪዎች አቀባበል...








