የምክር ቤቶቹ የጋራ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት መስከረም 26/2018ዓ.ም ይካሄዳል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ሰኞ መስከረም 26 /2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት መሠረት የሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንት የሕዝብ ተወካዮች...
አረጋውያን አስታራቂ ናቸው።
ፍኖተ ሰላም: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ሴቶች፣ ሕፃናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ''ለአረጋውያን ደኅንነት መብቶች መጠበቅ ሁለንተናዊ ኀላፊነታችንን እንወጣ'' በሚል መሪ መልዕክት የአረጋውያን ቀን በፍኖተ ሰላም ከተማ አክብሯል።
አረጋውያን የማኅበረሰብ የታሪክ ባለቤቶች...
ፕሮግራሙ በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ እንዲገባ የመንግሥትን ልዩ ትኩረት ይፈልጋል።
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከቆቦ እስከ ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ማልማት እንደሚችል እቅድ የተቀመጠለት ፕሮጀክት ነው፤ የቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮግራም።
ፕሮግራሙ በከርሰ ምድር እና በገፀ ምድር ውኃ ከ73 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በመስኖ...
በዓለም አቀፍ ደረጃ በምጣኔ ሃብት ተስተካካይ ሀገር ለመፍጠር ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ካፒታልን ከቴክኖሎጂ ጋር...
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች ጉባኤ እንደቀጠለ ነው።
በአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር የኢኮኖሚ ቴክኒካል አማካሪ እና የልማት እቅዱ ተቀዳሚ ፕላነር ሰኢድ ኑሩ (ዶ.ር) የክልሉን የ25 ዓመት የአሻጋሪ እድገት...
የድህነት እና የኋላቀርነት ማምከኛ ብልሃቱ የተማረ ዜጋ መፍጠር ብቻ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርትን የሰው ልጆች ያለ ምንም ልዩነት ሊጠቀሙት የሚገባ መብት እንደኾነ ይነገራል።
የሰው ልጅ ትምህርት የማግኘት መብቱ በአግባቡ ካልተከበረ ሌሎች የሰብዓዊ መብቶች እንዲጣሱም ምክንያት እንደሚኾን ይገለጻል። ሰዎችም ለትምህርት...








