“ወቅቱ በቅንጅት ወደ ሥራ በመግባት ሕዝባችን የናፈቀውን ሰላም የምንመልስበት ነው” አቶ ጥላሁን ደጀኔ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን እና የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር የሕግ ማስከበር ሥራዎች አፈፃፀምን እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን እየገመገመ ነው። የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔ "ወቅቱ ፅንፈኝነት ሀገር አፍራሽ...
ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች እየጎበኙ ነው።
በጉብኝቱ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይንዓለም ንጉሤ፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት...
የሐረሪ ክልል ለከሚሴ ሆስፒታል የ6 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የህክምና መሣሪያዎችን ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሐረሪ ክልል ለአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዞን ከሚሴ አጠቃላይ ሆስፒታል ግምታቸው ከ6 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ የህክምና ግብዓቶችና መሣሪያዎችን ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የጤና...
“የተረጋጋ ሀገር ለመፍጠር ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ግብር መሠብሰብ ይገባል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልዕክት የዕውቅና እና የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መሥተዳድሩ እንዳሉት ግብርን...
ተምሳሌት የሚኾን ብልጽግናን ለማምጣት እንደሚሠራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ።
አዲስ አበባ: የካቲት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፓርቲው በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው መግባባት ላይ የተደረሰባቸውን ውሳኔዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ የዲፕሎማት ማኅበረሰቦች ማብራሪያ ሰጥቷል። ፓርቲው ከ15 ሚሊዮን በላይ አባላት ማፍራቱን የገለጹት በብልጽግና ፓርቲ ዓለም...








