የዳኝነት እና ፍትሕ ሥርዓቱን ማሻሻያ ድጋፍ ላደረጉ አካላት የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባዘጋጀው የምስጋና እና የትውውቅ ሥነ ሥርዓት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ተገኝተዋል። የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ባለፉት ጊዜያት...

“የጋራ ህልማችንን እውን ለማድረግ የሚያስችል እምቅ አቅም አለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ በሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐመድ ለተደረገልኝ ደማቅ አቀባበል አመሠግናለሁ ብለዋል። በቆይታዬ በሰላም እና ጸጥታ፣ ኢኮኖሚ፣ ዲፕሎማሲ እና የተቀናጀ መሠረተ ልማት...

“ኪነ ጥበብን የጋራ ትርክት ለመፍጠር ልንጠቀምበት ይገባል” ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ስለኢትዮጵያ መድረክ ሁለተኛ ምዕራፍ፣ ሁለተኛ መድረክ በሐረር ከተማ ተካሂዷል። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሐረር ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ ባዘጋጀው ስለኢትዮጵያ በተሰኘው...

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን እየለማ ያለው መስኖ ለሌሎች አካባቢዎች ተሞክሮ የሚኾን ነው።

ሁመራ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን፣ በቃብትያ ሁመራ ወረዳ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የመስኖ ልማት ጉብኝት አድርገዋል። ጉብኝቱ የተደረገው የተከዜ ወንዝ ዳርቻን ተንተርሶ እየለማ በሚገኘው አካባቢ...

“ዘካ መስጠት፣ ሰደቃ ማድረግ እና በጎ ተግባራትን መፈጸም ይገባል” የምሥራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ሼሪአ...

ደብረ ማርቆስ: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝበ ሙስሊሙ ታላቁን የረመዳን ጾም ሲጾም የተቸገሩትን በመርዳት እና ለሀገር ሰላም በመጸለይ ሊያሳልፍ እንደሚገባ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ሼሪኣ ፍርድ ቤት ዳኛ ሼህ ወለላው ሰይድ አሳስበዋል፡፡ ጾም ከአምስቱ...