“ዓድዋ የነጮችን የተሳሳተ አስተሳሰብ በተግባር ውድቅ ያደረገ ድል ነው” የታሪክ መምህሩ አሸናፊ ገብረ ጻድቅ
ደብረ ብርሃን: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ጉዳይ ተለያይተው አያውቁም። ቅኝ ያለመገዛታቸው ምስጢር ይሄ ነው። ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት የታሪክ መምህሩ አሸናፊ ገብረ ጻድቅ ዓድዋ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያለ ዘር፣ ያለ ቋንቋ...
“በእርስ በእርስ ግጭት ውስጥ ኾኖ የዓድዋ ድልን ማክበር የአርበኞችን መስዋዕትነት ማቃለል ነው” አየለ አናውጤ...
ጎንደር: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን "ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት" በሚል መሪ መልዕክት ተከብሯል። በዞኑ ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ በተዘጋጀው የዝክረ ዓድዋ መርሐ ግብር የአማራ ክልል የርእሰ መሥተዳድሩ...
የሳይበር ደኅንነት አቅም በኢትዮጵያ እያደገ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ ባለፉት ሦስት ዓመታት በሀገሪቱ የሳይበር ደኅንነትን የማስጠበቅ አቅም መሻሻሉን ገልጸዋል። ዳይሬክተሯ ለብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ ተቋሙ...
“ሴቶች ለሀገር ግንባታ ያላቸው አስተዋጽኦ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅማቸውን ማጎልበት ማስቻል የትኩረት አቅጣጫ ነው” የአዊ...
እንጅባራ: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሴቶች ክንፍ "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት በፓርቲው 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በተቀመጡ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከአባላት እና ደጋፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡...
“ባሕልን በበጎ እና በአግባቡ ከተጠቀምንበት ለመንፈስ መታደስ እና ለአብሮነት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው” ከንቲባ አዳነች...
አዲስ አበባ: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለተከታታይ ሦስት ቀናት በተለያዩ የባሕል ዝግጅቶች የሚከወነው 16ኛው ከተማ አቀፍ የባሕል ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እና የግል ተቋማት ኀላፊዎች በተገኙበት በግዮን...







