የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና ተጠያቂነቱ
ባሕር ዳር: የካቲት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመኑ በዋጀው የማኅበራዊ ቴክኖሎጅ አጠቃቀም እና የመረጃ ተደራሽነት ፍጥነት ምክንያት ዓለም አንድ መንደር እንድትመስል አድርጓታል። ይህ ብቻም ሳይኾን የመተግበሪያ መንገዶቹም በየጊዜው ሲቀያየሩ እና ሲለዋወጡ የሚታይበት ዘመነ ቴክኖሎጅ ላይ...
“ዕቅዳችን እና መዳረሻችን ኢትዮጵያን ያማከለ ሰው ተኮር ተግባር መኾን አለበት” መሉነሽ ደሴ (ዶ.ሴ)
ባሕር ዳር: የካቲት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሴቶች ክንፍ አባላት በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ በተወሰኑ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ እየተወያዩ ነው።
"የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ...
የገጠር መንገድ ትስስርን ተደራሽ ለማድረግ ወደ ሥራ ተገብቷል።
አዲስ አበባ: የካቲት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የገጠር መንገድ ትስስርን ተደራሽ በማድረግ የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቢሾፍቱ ከተማ ውይይት አካሂዷል።
የገጠር መንገድን ከዋና መንገዶች ጋር...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: የካቲት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጉብኝቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
የሌማት ትሩፋት ሥራዎች ለወጣቶች የሥራ እድል የፈጠሩ፣ የሃብት ተጠቃሚነትንም ያሳደጉ መኾናቸውን...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲዬም ግንባታ በአስደናቂ የማጠናቀቂያ የግንባታ ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ስታዲየሙ ባለፈው ሐምሌ ላይ ስንመጣ ከነበረው ገፅታ በእጅጉ ተለውጦ ምድረ ግቢው የተሻለ አምርቶ የተመልካች ወንበሮች ገጠማ እየተፋጠነ፣ ሳሩ ተተክሎ እና ሌሎች የውስጥ...







