“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሚኒኬሽን ዘዴ ለየት ባለ መንገድ ግልጽነት እና ተደራሽነትን...

ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዋነኛ ዓላማውም በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን እና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ ነው። አልፎ አልፎ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ከክልሎች የሚገኙ የሥራ ሪፖርቶችን ለሌሎች የተነሣሽነት ምንጭ እንዲኾኑ...

“በግብርናው ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ መንግሥት ቁርጠኛ ነው” የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፡ መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በግብርናው ዘርፍ ውጤት ካስመዘገቡ ሴቶች ጋር በጋራ አክብሯል። በሚኒስቴሩ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አሥፈጻሚ አሥተባባሪነት ዓለም...

ገንዘብ ሕገ ወጥ የሚኾነው መቼ ነው?

ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ከተቀመጠው የሕግ አግባብ ውጭ በኾነ መንገድ ገንዘብ ማዘዋወርን የሚመለከት ጉዳይ ነው። ተግባሩም ከሀገራዊ ኪሳራው ባሻገር ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖው ጭምር ከፍተኛ እንደኾነ የዘርፍ ባለሙያዎች...

“በተሠራው የማስፋፊያ ሥራ ተጨማሪ 310 ሜጋ ዋት ኀይል ማግኘት ተችሏል” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኀይል

ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኀይል ባለፉት አምስት ዓመታት በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ በተከናወኑ የአቅም ማሳደግ እና የማዘመን ሥራዎች ተጨማሪ 310 ሜጋ ዋት ኀይል ማግኘት መቻሉን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኀይል የሪጅኖች ማስተባበሪያ...

“የኢትዮጵያ እና እስራኤል ግንኙነት ጥንታዊ እና ታሪካዊ መሠረት ያለው እና በጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት...

ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ.ር) በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር አብርሃም ንጉሤ (ዶ.ር) ጋር ተወያይተዋል። በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የዲፕሎማሲ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር የበለጠ ማጠናከር በሚቻልባቸው...