በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የከተማ ግብርና የሴቶችን ተጠቃሚነት እያሳደገ መኾኑ ተገለጸ።

ደሴ: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአትክልት እና ፍራፍሬ ምርት ላይ በማተኮር የኑሮ ውድነቱን ለመቆጣጠር እየሠራ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ ገልጿል። በከተማው የሚገኙ ሴቶች በቡድን ተደራጅተው በአትክልት እና ፍራፍሬ ምርት ላይ በመሰማራት ውጤታማ...

የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከትርፍም በላይ የሕዝቡን የገበያ ፍላጎት ለመሙላት አስበው እየሠሩ መኾኑን...

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የ2017 በጀት ዓመት የሰባት ወራት እቅድ አፈጻጸም የሪፖርት ግምገማ እና ውይይት በባሕር ዳር ከተማ እያካሄዱ ነው። በግምገማ እና ውይይት መድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት...

የሰላም ችግር የሚፈጥሩትን ተደራጅተው በመከላከል የነበረውን አብሮነት እና አንድነት ለማስቀጠል እንደሚሠሩ የዚገም ወረዳ...

እንጅባራ: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን አሥተዳደር መሪዎች በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በዚገም ወረዳ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ከተፈናቃሉ ዜጎች ጋር ውይይት አካሂደዋል። ወደ ዚገም ወረዳ አህቲ ቀበሌ የተመለሱ ነዋሪዎች የፖለቲካ አሻጥረኞች ለዘመናት...

“የሐረር አቅጣጫ እና ተስፋ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሐረር ከተማ የተጀመረውን የኮሪደር ልማትና አካባቢውን ለኑሮና ለቱሪዝም ምቹ የማድረግ እንቅስቃሴ ተመልክቻለሁ። በከተማዋ የተጀመረው ሥራ ዕምቅ ዐቅምን ማወቅ፤ አካባቢያዊ ጸጋዎችን ለብልጽግና መጠቀም፤ ማኅበረሰብን ማስተባበር እና የአመራር ቁርጠኝነት ሲደመሩ...

የኩባ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ኤድዋርዶ ሮድሪጌዝ ፓሪያ ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኩባ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ኤድዋርዶ ሮድሪጌዝ ፓሪያ ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ እና አሜሪካ ጉዳዮች ምክትል...