በሰሜን ጎንደር ዞን ” የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ...

ደባርቅ: ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኙ ስድስት ወረዳዎች እና ሁሉት ከተማ አሥተዳደሮች "የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ በክልሉ እየደረሰ ያለውን ሁለንተናዊ ውድመት ለማኅበረሰቡ...

“ለማንነታችን ያደረግነው እና እያደረግነው ያለው ትግል ሕጋዊ ነው” አቶ አሸተ ደምለው

ሁመራ: ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የወሰን እና ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ከአባላቱ እና ከመሪዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና...

“የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ልዩ ድጋፍ አድርጎልናል” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2017 ዓ.ም(አሚኮ) “ኑ ጎንደርን እንሞሽር” የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሩም በርካታ ወገኖች ተሳትፈዋል፡፡ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ጎንደር በርካታ ወርቃማ ዘመናትን አሳልፋለች፤ ከዚያ...

የጤና ሥርዓቱን ለማሻሻል እና አገልግሎቱን ለማሳለጥ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።

ደብረብርሃን: ሚያዝያ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጻም ግምገማ እና የልምድ ልውውጥ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ...

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ.ር) ከብራዚል እና ሩስያ አቻቸው ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ.ር) በብራዚል ሪዮ ዴ ጃኔይሮ እየተካሄደ ካለው የብሪክስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ከብራዚል እና ሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ...