የእናቶች ማቆያ፣ ለእናቶች ጤና!
ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ፅጌ ዓለማየሁ በምዕራብ ጎጃም ዞን ደምበጫ ወረዳ ዋድ ጤና ጣቢያ የእናቶች ማቆያ ክፍል አገልግሎት እያገኙ ነው አሚኮ ያገኛቸው።
የእናቶች ማቆያ ክፍሉ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል ለመውለድ የተቃረቡ ነፍሰ ጡር...
እርስ በእርስ መጠፋፋት ማንንም አሸናፊ አያደርግም።
ደሴ: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ወቅታዊ የሰላም ጉዳይን በተመለከተ ከወጣቶች ጋር ውይይት አካሂዷል።
አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡት የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም እጦት ሰውን፣ ምጣኔ ሃብትን፣ ነጻነትን፣ ፍቅርን እና መተማመንን የሚያጠፋ የሁሉም ነገር ጸር እንደኾነ...
የሂጂራ ባንክ እና የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት (መጅሊስ) በጋራ ለመሥራት ተስማሙ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሂጂራ ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተሰማርቶ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኝ ባንክ ነው።
ባንኩ ከተለያዩ አጋሮቹ ጋር በባንኪንግ እና በፋይናንስ ዘርፍ ልዩ ልዩ ስምምነቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። ባንኩ...
ማኅበረሰባዊ አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ማረጋገጥ ይገባል።
ጎንደር: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበረሰባዊ አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ማረጋገጥ እንደሚገባ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የወገራ ወረዳ እና በሰሜን ጎንደር ዞን የዳባት ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የሁለቱ ወረዳ አሥተዳደሮች "ዘላቂ ሰላም ለዘላቂ ልማት" በሚል...
ለአልሚ ባለሃብቶች ምቹ ሁኔታዎችን እየፈጠረ መኾኑን የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ደብረታቦር፡ ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር የኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት እና ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ጉብኝት ተካሂዷል።
ወይዘሮ አስቴር በዛ በንግድ ሥራ የተሰማሩ የደብረታቦር ከተማ ነዋሪ ናቸው። ጨርቃጨርቅ እና...








