ጥራቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው።

ጎንደር: ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ በጥራጥሬ እና ቅባት እህል ዘርፍ የውጭ ንግድን ለማሳደግ በሚያስችል ኹኔታ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል። የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት...

ኮምቦልቻን በኢንደስትሪ ተመራጭ ለማድረግ ይሠራል።

ደሴ: ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 13ኛ ዓመት 47ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። በጉባኤው ከተማዋ በሎጅስቲክ እና በኢንዱስትሪ ተመራጭ እንዲትኾን የሚያስችላትን አሠራሮች እና ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የምክር ቤቱ...

የማኅበረሰቡን ጤና ማሻሻል ላይ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሂደዋል። የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል...

“ትምህርት የሥልጣኔ ምንጭ ነው” አቶ ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የ12ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት...

ደም መለገስ ከሁሉም የላቀ የሕይወት ስጦታ ነው።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ ታላቅ ሀገር አቀፍ የደም ልገሳ መርሐ ግብርን በአዲስ አበባ ከተማ አስጀምሯል። 15ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በተለያዩ ሁነቶች እያከበረ የሚገኘው ዓባይ ባንክ ማኅበራዊ ኀላፊነቱን በመወጣት በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል...