በአብሮነት በተደመረ እሳቤ ውስጥ ኾኖ ሀገር ለማቅናት ምርጫ ትልቅ መሳሪያ ነው።
ባሕርዳር፡ የካቲት 17/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ "በሴቶች ተሳትፎ የፀናች እና የበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት ክልላዊ የሴቶች መድረክ በባሕርዳር አካሂዷል።
የኢፌዴሪ ሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ እና የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች...
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ምንድን ነው?
ባሕር ዳር: የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የቴክኖሎጂ እና የዲጂታል አገልግሎት ማሻሻያ ዕቅድ ነው፡፡ ስትራቴጂው ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 ታላቅ ልማትን በማስመዝገብ በምጣኔ ሃብት፣ በመንግሥታዊ አሥተዳደር እና በማኅበራዊ ዘርፎች ከፍተኛ ለውጥ ለማምጣት ያለመ...
በችግር ውስጥ ላለው ትምህርት የማኅበረሰብ ተሳትፎ ወሳኝ መፍትሔ ነው።
ደብረ ማርቆስ: የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ በመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት የነበረውን አጠቃላይ አፈጻጸም ከባለድሻ አካላት ጋር ገምግሟል።
የደጀን ወረዳ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ተገኔ ኪዳነማርያም በወረዳው ካሉ 53 ትምህርት ቤቶች ውስጥ...
የአካል ጉዳተኞች በምርጫ የመሳተፍ መብታቸውን ሊጠቀሙ ይገባል።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ አካል ጉዳተኞችን ያሳተፈ እና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነታቸውን የሚያረጋግጥ እንዲኾን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መኾኑ ተመላክቷል።
አካል ጉዳተኞች የመምረጥ፣ የመመረጥ እና በታዛቢነት የመሳተፍ ሕገ መንግሥታዊ መብታቸውን እንዲጠቀሙም ጥሪ...
የሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክን ደኅንነት ለመጠበቅ የአካባቢውን ማኅበረሰብ ሕይወት መለወጥ ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የአይበገሬ የኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም የማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
የአይበገሬ ኑሮ ማሻሻያ እና ዘላቂ የሥነ ምህዳር ፕሮጀክት ከኬር ኢትዮጵያ እና ከአመልድ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሰሜን ጎንደር...








