ዓድዋ የአንድነት፣ የመፈቃቀር፣ የመተጋገዝ እና የጀግንነት በዓል መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ደሴ: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል" በሚል መሪ መልዕክት በኮምቦልቻ ከተማ በጎዳና ላይ ትርዒት እና በልዩ ልዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ተከብሯል። አሚኮ ያነጋገራቸው የበዓሉ ታዳሚዎች የዓድዋ ድል...
አንድ ስንኾን ከራሳችን አልፈን ለአፍሪካ ኩራት እንደምንኾን ዓድዋ ማሳያ ነው።
ደሴ: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በደሴ ከተማ በድምቀት ተክበሯል። የበዓሉ ተሳታፊዎች በዓሉ የመላ ኢትዮጵያዊያን ድል መኾኑን ተናግረዋል። በዓሉን ስንዘክር አሰባሳቢ ትርክትን በመገንባት ሊሆን ይገባል ነው ያሉት።
የደሴ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ...
የአሁኑ ትውልድ ተባብሮ ድህነትን በማሸነፍ ዳግም ዓድዋን መሥራት እንዳለበት ተገለጸ።
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በባሕር ዳር ከተማ አክብሯል። የባሕል ቡድኑ የዓድዋ ድልን የሚዘክሩ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ሥራዎችን አቅርቧል።
በአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ የሙሉዓለም ባሕል...
“ኢትዮጵያ በማንኛውም ኀይል አትሸነፍም” ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ የድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል" በሚል መሪ መልዕክት በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጦር ኀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በቅኝ...
የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክተው ለኢትዮጵያዊያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የዓድዋ ድል አንድነት እና ብሔራዊ ኩራትን የሚገልጽ ነው ብሏል።
በኢትዮጵያ...








