በከለላ ወረዳ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በኾነ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።

ደሴ: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ወረዳ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በኾነ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል። በመንግሥት በጀት፣ በሕዝብ ተሳትፎ እና መንግሥታዊ ባልኾኑ ድርጅቶች የተገነቡ ትምህርት ቤቶች፣...

ነጋዴዎች እና ባለሃብቶ መፈናቀላቸው ሊቆም እንደሚገባ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት አሳሰቡ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከንግዱ ማኅበረሰብ እና ከባለሃብቶች ጋር ሰላምን በዘላቂነት መፍታት ዓላማው ያደረገ ውይይት አካሂዷል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም እጦቱ በንግድ እንቅስቃሴያቸው እና አጠቃላይ በሕይዎታቸው ላይ ፈተና እንደኾነባቸው...

የከተማ ግብርና ልማት ከገቢ በተጨማሪ ለሥራ ዕድል ፈጠራም እያገዘ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር የከተማ ግብርና ልማት መሪ ሥራ አሥፈጻሚ ለአማራ ክልል የከተማ ግብርና መሪዎች እና ባለሙያዎች ሥልጠና ሰጥቷል። በአማራ ክልል ለስምንት ከተሞች የከተማ ግብርና መሪዎች እና ባለሙያዎች በከተማ ግብርና...

ወጣቶች ውይይትን በማስቀደም ከጥፋት ተልዕኮ ራሳቸውን ሊጠብቁ ይገባል።

ጎንደር: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም እጦቱን ተከትሎ የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመቅረፍም የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በከተማዋ ከሚገኙ ወጣቶች ጋር "የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ" በሚል መሪ መልዕክት ውይይት አካሂዷል። ሰላምን ለማጽናት ወጣቶች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ለማድረግ...

“ሁሉን አካታች ለኾነው የኢትዮጵያ ዕድገት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ድርሻ አለው” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

አዲስ አበባ: ግንቦት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የኾነው የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ "ኢቴክስ 2025" በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በመድረኩ ላይ ተገኝተው እንዳሉት ደኅንነቱ የተጠበቀ መረጃ እና...