90 ሚሊዮን ብር ወጭ የተደረገባቸው የልማት ሥራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።
ጎንደር: ግንቦት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አምባ ጊዮርጊስ ከተማ አሥተዳደር 90 ሚሊዮን ብር ወጭ የተደረገባቸው የልማት ሥራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
የአምባ ጊዮርጊስ ከተማ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹሕ መጠጥ ውኃ፣ የውስጥ ለውስጥ...
የቀድሞው የባሕርዳር ከተማ ከንቲባ መቶ አለቃ ዓባይነህ ኢሳ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የባሕርዳር ከተማ ከንቲባ መቶ አለቃ ዓባይነህ ኢሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት በባሕር ዳር ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ተፈጽሟል።
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ...
“በጦርነቱ ለነገ ልንማርባቸው እንጂ ነገ እንድናስታውሳቸው የማንፈልጋቸው ጉዳቶችን አሳልፈናል” የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት
ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብሎም በክልሉ ለተገኘው ሰላም የወጣቱ ሚና የላቀ እንደ ነበር ከተማ አሥተዳደሩ አስታውቋል፡፡ አኹን የተገኘውን ሰላም ለማጽናት ከወጣቶች ጋር በቅርበት እንደሚሠራም አረጋግጧል፡፡
ላለፉት ሁለት ዓመታት...
“የክልሉን ሰላም እና ጸጥታ አስተማማኝ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች ተሠርተዋል” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን...
ደሴ: ግንቦት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) እና ሌሎችም ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የክልሉ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር...
ሕዝቡ ሰላሙን እየጠበቀ በልማቶች ተሳታፊ እንዲኾን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አባላት ጠየቁ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አባላት የከተማዋን የልማት ሥራዎች ተዘዋውረው እየተመለከቱ ነው።
የምክር ቤት አባላት ከተማዋን በቴክኖሎጂ ታግዞ ለመጠበቅ የተሠራውን የካሜራ መከታተያ፣ በዲፖ አካባቢ የተሠራውን የጣና መናፈሻ፣...








