የሕግ የበላይነትን ለማስከበር የፖሊስ ተቋምን መቀላቀላችሁ የሚያስመሰግናችሁ ተግባር ነው። 

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ረዳት ኮሚሸነር ታደሰ አያሌውን ጨምሮ የስትራቴጅክ እና ከፍተኛ መሪዎች የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ...

‎”ብቁ ወጣት” የተሰኘ ፕሮግራም ይፋ ኾነ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ከዩኒሴፍ እና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የሚተገብረውን ''ብቁ ወጣት'' የተሰኘ ፕሮግራም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። ‎ ‎የአማራ ልማት ማኅበር ዋና ሥራ አሥፈጻሚ መላኩ ፈንታ...

የባሕር ዳር – ጢስ ዓባይ አስፋልት መንገድ ግንባታ የት ደረሰ ? 

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ውስጥ ዋነኛ የቱሪዝም ምልክት ከኾኑ መስህቦች መካከል አንዱ የኾነው የጢስ ዓባይ ፏፏቴ መገኛ፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስቶችም መመላለሻ አካባቢ ነው፤ ጢስ ዓባይ።   የጢስ ዓባይ ፏፏቴ የቱሪዝም...

የኑሮ ጫና በሚፈጥር አካል ላይ ያለ ምህረት እርምት እየተወሰደ ነው።

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደመወዝ ጭማሪ ዋና ዓላማ የመንግሥት ሠራተኛው የኑሮ ውድነትን እንዲቋቋም ማስቻል ነው። ይሁን እንጅ በአቋራጭ ለመበልጸግ ያሰቡ ሰዎች አጋጣሚውን በመጠቀም የኑሮ ውድነትን ሲያባብሱ ይስተዋላል።   የደመወዝ ጭማሪው እንደተሰማ ያለበቂ ምክንያት የምርት...

ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ከጊዜ ወደ ጊዜ አቅሙን እያሳደገ መምጣቱን የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ከተመሠረተ ጀምሮ በሕንፃ ግንባታ ዘርፍ ትላልቅ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል። በተያዘው በጀት ዓመትም ከ50 በላይ ፕሮጀክቶችን ውል ወስዶ ግንባታ እያከናወነ መኾኑን የድርጅቱ ሥራ አስፈፃሚ ታደሰ ግርማ ተናግረዋል።...