ትምህርት ትውልድን ማስቀጠል በመኾኑ የትኛውም አካል በትምህርት ጉዳይ ዝም ሊል አይገባም።
ፍኖተ ሰላም: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ ዮሴፍ ወርቁ እና ተማሪ መሠረት ካሳሁን በፍኖተ ሰላም ከተማ ባከል የአንደኛ እና የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ7ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው። ተማሪዎቹን ለ2018 የትምህርት ዘመን ሲመዘገቡ...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት፦
ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ቦረና በነበረን ቆይታ የቦረና አርብቶ አደሮችን ደስታ አየን!
የዝናብ እጥረት በተደጋጋሚ በድርቅ እንዲፈተን አድርጎት የነበረው የቦረና ዞን በአዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡
በዞኑ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔን ለማበጀት በተጀመረው ፊና ፕሮጀክት 14 ግድቦች መገንባታቸው...
የገቢ ግብር አዋጁ ምን ይላል?
ባሕር ዳር: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብር ሥርዓት ግብር ከፋዮች ለመንግሥት ክፍያ የሚፈጽሙበት ሥርዓት ነው። ግብር ዋናው የመንግሥት የፋይናንስ ምንጭም ነው። ለአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ልማት እና እድገት የጀርባ አጥንት ነው ማለትም ይቻላል። መንግሥት አስተማማኝ...
“ብቁ ዜጋ ለመገንባት ምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ላይ መሥራት ይጠበቃል” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የምግብ ሥርዓት እና ሥርዓተ ምግብ ምክር ቤት መክፈቻ እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እየተካሄደ ነው።
በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴንን (ዶ.ር)...
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመተባበር እና የአይበገሬነት ተምሳሌት ነው።
ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ የመንግሥት ሠራተኞች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለፍፃሜ በመብቃቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
አስተያየት ሰጭዎቹ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የዘመናት ቁጭት የወለደው፣ የይቻላል ስሜትን የፈጠረ እና ኢትዮጵያውያን በተባበረ...








