ከዓድዋ ድል ወጣቶች ምን ይማራሉ?
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል በሕዝቦች ደም የተጻፈ፣ ከኢትዮጵያ አልፎ የመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ምልክት ነው።
ድሉ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ አንድነት ጽኑ መሠረት ከመኾኑም በላይ ለወጣቱ ትውልድ በርካታ ተግባራዊ ትምህርቶችን የሚሰጥ የታሪክ አሻራም...
ዓድዋ የኢትዮጵያ አንድነት የተጠናከረበት ታሪካዊ መሠረት ነው።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በፓውሎስ ኞኞ "አጼ ምኒሊክ" መጽሐፍ ላይ እንደተፃፈው
የዓድዋ ጦርነት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያለው ክስተት ነው።
ነገር ግን ዓድዋ በተለምዶ እንደሚታወቀው የጦር ድል ብቻ አይደለም፤ ሀገራዊ አንድነት የተፈተነበት እና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአዘርባጃን የተለያዩ ተቋማትን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ልዑካቸው የአዘርባጃን የሕዝብ አገልግሎት እና ማኅበራዊ ፈጠራ የመንግሥት ኤጀንሲ (ASAN) የፈጠራ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ጉብኝቱ አዘርባጃን በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሚመራ አሥተዳደርን ለማስፋፋት እና...
የመንግሥት አሥተዳደር ሪፎርም የመንግሥት ተቋማት ግልጽ አሠራር እንዲኖራቸው ያደረገ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ፈጣን እና ጥራት ያለው አገልግሎትን ለማረጋገጥ በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ የሪፎርም ሥራዎችን ተግባራዊ አድርጓል። ቢሮው በግማሽ ዓመቱ የዕቅድ አፈጻጸም...
ሙስና መረጃው ድብቅ፣ የምርመራ ሥራውም ረቂቅ ነው።
ባሕርዳር፡ የካቲት 20/2018 (አሚኮ) የአማራ ክልል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስና አና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል ከክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እና ፍትሕ ቢሮ ጋር በቅንጅት በሚከናወኑ ሥራዎች ላይ ውይይት አድርጓል።
የአማራ ክልል የሥነ ምግባርና...








