አጋር አካላት ትውልድ የመታደግ ሥራ ላይ እንዲያግዙ ጥሪ ቀረበ።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ትምህርት ቤቶችን በመገንባት እና በመጠገን እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው። በምሥራቅ ጎጃም ዞንም ማኅበሩ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ መኾኑን የዞኑ አልማ ማሥተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አሳውቋል።
የዞኑ...
ሥልጠናው የተሳኩ ሥራዎችን በትክክል ለማስገንዘብ ይረዳል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ ለመካከለኛ እና ዝቅተኛ መሪዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ...
መድኃኒትን ያለ ሐኪም ትዕዛዝ መውሰድ ምን ሊያስከትል ይችላል ?
ባሕር ዳር: መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን መድኃኒቶች በሽታን ለመፈወስ፣ ለማስታገስ፣ ለመከላከል፣ የሕመም ምልክቶችን ለመቀነስ፣ በሽታዎችን ለመመርመር የሚያገለግሉ ኬሚካሎች ወይም ውህዶች እንደኾኑ ይገልጻቸዋል። በጤና አጠባበቅ ሥርዓት ውስጥ አስፈላጊ ከኾኑት ግብዓቶች...
“ይህችን ዓመት ቀድሷት፤ ይህችን ዘመን አክብሯት”
ባሕር ዳር: መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አንተ ግን ዕለታትን በኃይልህ ትገዛቸዋለህ፤ አንተ ግን ዘመናትን በቸርነትህ ታቀዳጃለህ፤ አንተ ግን በጥበብህ ትጠብቃለህ፤ በቸርነትህም ታኖራለህ፤ ዕድሜን ትጨምራለህ። አንተ ግን ዘመናትን ትሠጣለህ፤ ጸጋንም ታድላለህ። አንተ ግን በረከት እና...
በችግር ወቅት የደረሰ ግዙፉ የሲሚንቶ ፋብሪካ
ባሕር ዳር: መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ግድቦች፣ ድልድዮች፣ ሕንጻዎች እና ሌሎችም የግንባታ ሥራዎች የተሳለጠ ግብዓት ሲኖራቸው ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል ይፈጠራሉ፣ ሀገርም ትገነባለች። ከግንባታ ግብዓቶች መካከል ሲሚንቶ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል።
ባለፉት ዓመታት የሲሚንቶ ምርት በቀነሰ...








