የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ሌሎች ሀገራዊ የታቀዱ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ተነሳሽነትን ይፈጥራል።
ደባርቅ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅን ተከትሎ ሕዝባዊ ሰልፍ በዳባት ከተማ እና ወረዳ ተካሂዷል።
በሰልፉ መርሐ ግብር የተገኙት የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ...
ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ከፍታ ዳግም ያሳየንበት ነው።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን የስናን ወረዳ ነዋሪዎች የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅ አስመልክቶ የደስታ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። ነዋሪዎች ደስታቸውን በተለያዩ መልእክቶች ገልጸዋል።
ከስናን ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት የተገኘ መረጃ...
የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በኢትዮጵያ ታሪክ ወሳኝ ምዕራፍ ከፍቷል።
ወልድያ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ሀራ ከተማ አሥተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን አስመልክቶ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
የሀራ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ሙሐመድ አዲስ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅ በኢትዮጵያ ታሪክ ወሳኝ...
“የታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ነገ ለምትሠራቸው ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መነሻ ነው” የደብረ ብርሃን...
ደብረ ብርሃን: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዛሬው እለት የግድቡን መጠናቀቅ አስመልክቶ በደብረ ብርሃን ከተማ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄዷል፡፡
በሰልፉ ላይ የታደሙ የከተማዋ ነዋሪዎች እንደሀገር የምንናፍቀውን የተሟላ እድገት ለማስመዝገብ የሕዳሴው ግድብን የመሳሰሉ ፕሮጀክቶች ያስፈልጉናል ብለዋል፡፡
ለሕዳሴው ግድብ ግንባታ...
“ሕዳሴ የመቻል እና ሠርቶ የማሳየት ጅምር ነው”
ደባርቅ: መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዳግማዊ ዓድዋ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ ተካሄዷል።
ላለፉት 14 ዓመታት በግንባታ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመመረቁ ማኅበረሰቡ በነቂስ ወጥቶ ደስታውን...








