በህዳር ወር በሚካሄደው 10ኛው የከተሞች ፎረም ከ150 በላይ ከተሞች ይሳተፋሉ።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍር ክልል የሚዘጋጀውን 10ኛውን የከተሞች ፎረም አስመልክቶ የመሰረተ ልማት ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ፎረሙ በሰመራ ሎጊያ ከተማ ከህዳር 06 እስከ 10/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን...
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ገበያን ማረጋጋት እንዲችሉ መደገፍ እና አቅማቸውን ማሳደግ ይገባል።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኅብረት ሥራ ማኅበራትን የገበያ ድርሻ ማሳደግ ዓላማ ያደረገ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።
የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌትነት ታደሰ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ገበያን በማረጋጋት በኩል የተሻለ ሚና...
“የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ የሕዳሴን ድል በሌሎች ልማቶች ለመድገም ተነስቷል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...
ባሕር ዳር: መስከረም 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በብዝኃነት የደመቀውና የልማት አርበኛ የሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ የሕዳሴን ድል በሌሎች ልማቶች ለመድገም ተነስቷል ነው ያሉት።
ተባብሮ፣...
የመድኃኒት አቅርቦት አገልግሎትን ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።
አዲስ አበባ: መስከረም 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት ስማርት የዲጂታል ጤና አቅርቦት ሰንሰለት ለማዘመን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በዋናነት በመላ ሀገሪቱ የመድኃኒት እና የሕክምና ዕቃዎች ፍሰትን የሚያቀላጥፍ...
“አካል ጉዳተኝነት ሕልምን እውን ከማድረግ አያግድም”
ደባርቅ: መስከረም 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከወሰዱ የደባርቅ ከተማ ተማሪዎች መካከል ተማሪ አብርሃም ገብረ ሕይወት ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል። የማኅበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪ የኾነው ተማሪ አብርሃም 514 ውጤት ነው ያስመዘገበው።
ተማሪ አብርሃም...








