በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐብይ አሕመድ (ዶ.ር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ መስከረም 10/2018 ዓ.ም...
በጄነራልነት ማዕረግ፦
1 ሌ/ጄኔራል አለምሸት ደግፌ
2 ሌ/ጄኔራል ደስታ አብቼ
3 ሌ/ጄኔራል ይመር መኮንን
4 ሌ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን
በሌ/ጄኔራል ማዕረግ፦
1 ሜ/ጄኔራል ከፍያለዉ አምዴ ተሰማ
2 ሜ/ጄኔራል ክንዱ ገዙ ተገኝ
በሜ/ጄኔራል ማዕረግ፦
1 ብ/ጄኔራል ታደሰ አመሎ ሲኤሳ
2 ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ ክቲላ
3 ብ/ጄኔራል ኃይሉ...
በየትኛውም ፈተና ውስጥ ቢኾን የትምህርት ሥራ መቋረጥ የሌለበት ሰብዓዊ ልማት ነው።
ደብረብርሃን: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የ2018 የትምህርት ዘመንን ውጤታማ ለማድረግ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ መምሪያ ድረስ ካሉ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል፡፡
የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ኀላፊ...
“የተገነቡት የመሠረተ ልማት ሥራዎች ካለፉት ዓመታት በላቀ ሁኔታ የከተማዋን እንቅስቃሴ ያነቃቁ ናቸው” ርእሰ መሥተዳድር...
ጎንደር: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከክልሉ እና ከፌዴራል መንግሥት እንዲሁም ከኅብረተሰቡ ጋር በጋራ በመኾን ያስገነባቸውን የተለያዩ ፕሮጀክቶች እያስመረቀ ነው።
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ...
“የሕዳሴን ድል መርህ እና አርዓያ ያደረገ ልማት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀጣይ ይጠበቃል” ምክትል ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝባዊ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሰልፍ ተካሂዷል።
የድጋፍ ሰልፉን አስመልክተው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ...
የገበያ ማዕከል መገንባት የንግድ ሥርዓቱን ያዘምነዋል።
ጎንደር: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የተገነባውን የአይራ የግብይት ማዕከልን መርቀው ለአምራች እና ሸማቾች ክፍት አድርገዋል።
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው የተጠናቀቀው የገበያ...








